ጅዳ የተካሄደዉ 2022 ግማሽ ማራቶን ዉድድር
ጅዳ የተካሄደዉ 2022 ግማሽ ማራቶን ዉድድር ኢትዮዽያዉያኑ አትሌቶች ኪዳኔ አጥናዉ 3ኛ እና ሙክታር እንድሪስ 4ኛ ሲወጡ በተመሳሳይ ርቀት በሴቶች በተደረገዉ ዉድድር መገርቱ አለሙ 2ኛ እንዲሁም ጽጌ ገ/ሰላማ 4ኛ በመዉጣት ዉድድራቸዉን…
FDRE The Consulate General of Ethiopia in Jeddah, Saudi Arabia
Federal Democratic Republic of the Ethiopian The Consulate General of Ethiopia in Jeddah, Saudi Arabia.
ጅዳ የተካሄደዉ 2022 ግማሽ ማራቶን ዉድድር ኢትዮዽያዉያኑ አትሌቶች ኪዳኔ አጥናዉ 3ኛ እና ሙክታር እንድሪስ 4ኛ ሲወጡ በተመሳሳይ ርቀት በሴቶች በተደረገዉ ዉድድር መገርቱ አለሙ 2ኛ እንዲሁም ጽጌ ገ/ሰላማ 4ኛ በመዉጣት ዉድድራቸዉን…
በጅዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቆንስላ ጽ/ቤት የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ተከበረ 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ቃል በጅዳ ተከበረ፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቆንስላ ጽ/ቤት 17ኛውን…
የጅዳ ቆንስላ ጽ/ቤት በጅዛን እና አካባቢዉ ለሚገኙ ዜጐች በጅዛን ከተማ በመገኘት አገልግሎት ሰጠ።
የጄዳ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጽ/ቤት እና በጄዳ እና አካባቢው ከሚኖሩ የዳያስፓራ ማህበራትና አደረጃጀት አመራሮች በጋራ በመሆን ከ450 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጲያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጲያዊያን እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጆች በታደሙበት “በፍቅር እንኖራለን አንድ ሆነን…
Ethiopia participated in the United Nations National Dress and Gastronomy Day, a Multicultural Party organised on the margins of the 50th session of the Human Rights Council under the Moto:…
Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.